መተማ

ከWikipedia

መተማ (ወይም መተማ ዮሐንስ) በስሜን ምዕራብ ኢትዮጵያሱዳን ጠረፍ ላይ ያለች መንደር ናት። በአማራ ክልል ስሜን ጎንደር ዞን በ12°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ትቀመጣለች። በ2005 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ቁጥር 5581 ነበረ። ከጠረፉ ፊት ለፊት በሱዳን ውስጥ ጋላባት የተባለች ሱዳናዊ ከተማ አለች።

በሌሎች ቋንቋዎች