ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት

ከWikipedia

ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት, ድሬዳዋ
ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት, ድሬዳዋ

ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት (የቀድሞው ፍራንኮ-እትዮጵያ ምድር ባቡር ድርጅት) አንድ የ784 ኪ.ሜ ርዝመት አንድ በቸኛ መስመር ያለው ሲሆን ይህ መስመር የኢትዮጵያዋና ከተማ አዲስ አበባንና ጅቡቲ ከተማን የሚያያይዝ ነው። ከሐያ ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ በ1911 ተሰርቶ ተመርቋል።

[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣዎች

በሌሎች ቋንቋዎች