ጸደይ
ከWikipedia
ጸ ጹ ጺ ጻ ጼ ጽ ጾ ጿ
የአቡጊዳ ታሪክ | |||||
---|---|---|---|---|---|
አ | በ | ገ | ደ | ||
ሀ | ወ | ዘ | ሐ | ጠ | የ |
ከ | ለ | መ | ነ | ሰ | ዐ |
ፈ | ጸ | ቀ | ረ | ሠ | ተ |
ጸደይ (ወይም ጸዳይ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 18ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 18ኛው ፊደል "ጸዴ" ይባላል። በዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል "ጻድ" አለ።
በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ "ጸደይ" ከ"ፀፓ" (ፀ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ።
[ለማስተካከል] ታሪክ
ተመሳሳይ ግብፃዊ ስዕል | ሣባ | ግዕዝ | ||
---|---|---|---|---|
|
ጸ |
የጸደይ መነሻ ግልጽ አይደለም። ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ "ነኅብ" ነበር። አንዳንድ ሊቃውንት የ"መቃ" ስዕል እንደ ነበር ይገምታል።
ከነዓን | አራማያ | ዕብራይስጥ | ሶርያ | ዓረብኛ |
---|---|---|---|---|
![]() |
![]() |
צ,ץ | ![]() |
ﺹ |
የከነዓን "ጸዴ" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ "ጸዴ" የዓረብኛም "ጻድ" ወለደ። እነዚህ ሁሉ የ"ጸደይ" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።