1998

ከWikipedia

  • መስከረም 18 ቀን - በሶማሊላንድ የምክር ቤት ምርጫ ተደርጎ የኡዱብ ፓርቲ አሸነፈ።
  • መስከረም 27 ቀን - የፓላው ዋና ከተማ ከኮሮር ወደ መለከዖክ ተዛወረ።
  • መጋቢት 17 ቀን - የምየንማ መንግሥት በያንጎን ፈንታ ናይፕዪዳው አዲሱ ዋና ከተማ መሆኑን አዋጀ።
  • ግንቦት 26 ቀን - ሞንቴኔግሮሰርቢያ ተለየ።
  • ያልተወሰነ ቀን -
    • ግንቦት - ሳይበር-ኢትዮጵያ እንደሚለው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት በፖለቲካዊ ምክንያት ዋርካ (ድረገጽ) ስለአገደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊታይ አልተቻለም።

[ለማስተካከል] መርዶዎች