መስከረም 4

ከWikipedia

መስከረም 4 ቀን

[ለማስተካከል] ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • 1534 - ሳንቲያጎ ቺሌ በኗሪ አርበኞች ጠፋ።
  • 1602 - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው።
  • 1676 - የአውሮፓ ሠራዊት በቪኤና ውግያ ቱርኮችን አሸነፉ።
  • 1894 - የአሜሪካ ፕሬዚዳን መኪንሊ ተተኩሰው ሲሞቱ ቴዮዶር ሮዝቬልት ፕሬዚዳን ሆኑ።
  • 1953 - "ኦፐክ" - የዘይት አስወጪ አገሮች ድርጅት - ተመሰረተ።