ኢየሱስ

From Wikipedia

በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢቲዪጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል
በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢቲዪጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል

ኢየሱስ (ዕብራይስጥ: ישוע ፣ የሹዓ) በትምህርቶቹና በሕይወቱ የክርስትና ሃይማኖት የጀመረ ነው። ብዙ ጊዜ ክርስቶስ በሚለው ስም ሲባል ይህ ስም የወጣ ከግሪክ ቋንቋ Χριστός ነውና ይህም መሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ') በመተርጎም ነበር።

[ለማስተካከል] ተጨማሪ ማጣቀሻዎች:-

እየሱሰ በብዙ የክርስትና ህይማኖቶች፤ አምላክ እና ፍጣሪ ነው ተብሎ ይታመናል.