ጣና ሐይቅ

From Wikipedia

ጣና ሐይቅ በአፕሪል 1991 እ.ኤ.አ. ከሰማይ
ጣና ሐይቅ በአፕሪል 1991 እ.ኤ.አ. ከሰማይ

ጣና ሐይቅአባይ (ብሉ ናይል) ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች አሉ።