ሞቃዲሾ የሶማሌ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,208,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 02°02′ ሰሜን ኬክሮስ እና 45°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደብ: ዋና ከተሞች