ሞቃዲሾ

From Wikipedia

ሞቃዲሾሶማሌ ዋና ከተማ ነው።

ሞቃዲሾ በ1984
ሞቃዲሾ በ1984

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,208,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 02°02′ ሰሜን ኬክሮስ እና 45°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።