ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር
From Wikipedia
ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ቦናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ 22 ቀን 1936 (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በጥቅምት 6 ቀን, 1986 (Oct. 16, 1993) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።
Categories: መዋቅሮች | መሪዎች