ብርሃኑ ነጋ በ1958 እ.አ.አ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለደ እድሜውም 17 አመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመረ። በመጀመሪያ አመት የዩኒቨርስቲ ቆይታው በወቅቱ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር በመሆን ስለ ዲሞክራሲና የስብኣዊ መብት ይከበር ሲሉ
Category: መዋቅሮች