ዲላ

From Wikipedia

ዲላኢትዮጵያደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በወናጎ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ61,114 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 31,329 ወንዶችና 29,785 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ47,214 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ6°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
በሌሎች ቋንቋዎች