ኢየሱስ

From Wikipedia

በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢቲዪጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል
Enlarge
በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢቲዪጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል

ኢየሱስ (ዕብራይስጥ: ישוע ፣ የሹዓ) በትምህርቶቹና በሕይወቱ የክርስትና ሃይማኖት የጀመረ ነው። ብዙ ጊዜ ክርስቶስ በሚለው ስም ሲባል ይህ ስም የወጣ ከግሪክ ቋንቋ Χριστός ነውና ይህም መሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ') በመተርጎም ነበር።