አርሲ ነገሌ

From Wikipedia

አርሲ ነገሌኢትዮጵያኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ4°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°15′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]


[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
በሌሎች ቋንቋዎች