ታሽኬንት
From Wikipedia
ታሽኬንት የዑዝቤኪስታን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,457,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,155,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ታሽኬንት የዑዝቤኪስታን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,457,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,155,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።